በምሥራቅ ጉጂ የቀንጥቻ ሰው ሰልፍ ወጣ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን ሰባ ቦሩ ወረዳ የቀንጥቻ ቀበሌ ነዋሪዎች ዛሬ ብዙ ሰው የተሣተፈበት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ጥያቄዎቻቸው ከአካባቢ ጥበቃ፣ የልማት ተጠቃሚነትና የሥራ ዕድል ጋር የተያያዙ መሆናቸውን ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል።