ድምጽ በቤንሻንጉል የተፈፀመው ጥቃት አሰቃቂ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገለፁ ኖቬምበር 01, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪ የሞተው ሰው ዐሥር መሆኑን ሲናገሩ የክልሉ መንግሥት ስምንት ነው ብሏል።