ድምጽ የቡኖ በደሌ ዞን የዛሬ ውሎ ኦክቶበር 24, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ሰሞኑን ግጭት ከተቀሰቀሰበት የኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ጮራ ወረዳ የተፈናቀሉ ነዋሪ ንብረታቸው ተቃጥሎ ሸሽተው ወደ መጠለያ መግባታቸውን ገልፀው፤ “አሁን በአብዛኛው ቦታ መረጋጋት ቢታይም በአንዳንድ ቦታዎች ግን ግጭቱ አለ” ብለዋል።