ነቀምቴና ጊምቢ ላይ ዛሬ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄዱ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴና በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ከተሞች ከትናንት ምሽት አንስቶ ዛሬም የተካሄዱ ሕዝባዊ ተቃውሞዎች በሰላም መጠናቀቃቸው ታውቋል።