በአማራ ስድስት ወረዳዎች በአተት ቢያንስ አራት ሰው ሞቷል

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል ስድስት ወረዳዎች ውስጥ ካለፈው ግንቦት አንስቶ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ወረርሽኝ ቢያንስ የአራት ሰው ሕይወት ጠፍቷል።