ድምጽ በአማራ ስድስት ወረዳዎች በአተት ቢያንስ አራት ሰው ሞቷል ጁላይ 24, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 በአማራ ክልል ስድስት ወረዳዎች ውስጥ ካለፈው ግንቦት አንስቶ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ወረርሽኝ ቢያንስ የአራት ሰው ሕይወት ጠፍቷል።