የአውሮፓ ኅብረት ልዩ ልዑክ የኢትዮጵያ ቆይታ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚነቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በሰብዓዊ መብት ጉዳይ ላይ አስተያየት የሚሰጡ ጸሐፊዎች "ኢዮጵያ ውስጥ ያለውን የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ችግር አስረድተናቸዋል" ብለዋል።