ድምጽ የሻይራት ድብደባና የዓለም ምላሽ ኤፕሪል 07, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት ሌሊት በአንድ የሶሪያ የአየር ኃይል መደብ ላይ ያደረሰችውን ጥቃት የአውሮፓ አጋሮቿ ሲደግፉ ሩሲያ የወረራ አድራጎት ነው ስትል አውግዛዋለች፡፡