ድምጽ የትረምፕ ፖሊሲዎችና የአሜሪካ አገረ ገዥዎች ፌብሩወሪ 28, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ነባሮቹን የዩናይትድ ስቴትስ የኢሚግሬሽን፣ የጤና ጥበቃና ሌሎችም ፖሊሲዎችን ለመለወጥ የጎሉ እርምጃዎችን እንደሚወስዱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በመጀመሪያው የዋይት ሃውስ ወራቸው ውስጥ ተናግረዋል፡፡