ድምጽ "ጨለማ ቤት ታስረናል"- የቂሊንጦ ማረሚያቤት ቃጠሎ ተከሳሾች ፌብሩወሪ 01, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል እና ለ23 ሰዎች ሞት ተጠያቂ ናችሁ በሚል የተከሰሱ 38 እስረኛ ተከሳሾች ጨለማ ቤት መታሰራቸውንና ከቤተሰብ መገናኘት እንዳልቻሉ በመግለፅ ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረቡ።