"ጨለማ ቤት ታስረናል"- የቂሊንጦ ማረሚያቤት ቃጠሎ ተከሳሾች

Your browser doesn’t support HTML5

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል እና ለ23 ሰዎች ሞት ተጠያቂ ናችሁ በሚል የተከሰሱ 38 እስረኛ ተከሳሾች ጨለማ ቤት መታሰራቸውንና ከቤተሰብ መገናኘት እንዳልቻሉ በመግለፅ ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረቡ።