ድምጽ ኮንሶን በተመለከተ ሁለት ሰዎች አነጋግረናል ዲሴምበር 12, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በደቡብ ክልል በኮንሶ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተባበሷል” ሲሉ ወደ ዝግጅት ክፍላችን የደወሉ እና በኢሜል የላኩ ሰዎችን መሰረት አድርገን ሁለት ሰዎች አነጋግረናል።