ኮንሶን በተመለከተ ሁለት ሰዎች አነጋግረናል

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል በኮንሶ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተባበሷል” ሲሉ ወደ ዝግጅት ክፍላችን የደወሉ እና በኢሜል የላኩ ሰዎችን መሰረት አድርገን ሁለት ሰዎች አነጋግረናል።