የፓሪስ ስምምነት ዕጣ ፋንታ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢንዱስትሪ የገፉት የቡድን ሃያዎቹ ሀገሮች ባለፈው ዓመት ፓሪስ ላይ የፈረሙት ስምምነት የሚያዝዘውን ግዴታ ለመወጣት የሚያስችሉ እርምጃዎችን ሳይወስዱ መቅረታቸውን የሚጠቅስ ሰሞኑን የወጣ ሪፖርት ውቅሷል፡፡