የኦሮሚያ ወቅታዊ ኹኔታ ምን ይመስላል?

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ንድፍን በመቃወም በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች በሕዳር ወር መግቢያ የቀሰቀሰው ተቃውሞ መንግሥት በቁጥጥር ስር አድርጌዋለሁ ማለቱ ይታወቃል።ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎች ክልሉ በስምንንት ወታደራዊ ቀጣናዎች ተከፋፋሎ እንደሚገኝ ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት የክልሉ ወቅታዊ ኹኔታ ምን ይመስላል? ከሁለት ማእዘናት የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካዮችን ትዝታ በላቸው አነጋግራለች።