የልጅነት የስደት ሕይወትና ስኬትን ፍለጋ

Your browser doesn’t support HTML5

አለም አቀፉ የስድተኞች ድርጅት UNHCR እንደዘገበው እ.አ.አ ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡት ኤርትራውያን ቁጥር እያደገ መጥቷል። አብዛኛዎቹ ስደተኞች ወደሌሎች ሃገሮች ጥገኝነት ለመጠየቅና ለማግኘት ነው አመጣጣቸው።