ድምጽ የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት እርዳታ እንዳይገባ እንቅፋት መሆኑ ተነገረ ኤፕሪል 07, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት የሰብአዊ እርዳታ እንዳይታደል ፈቃድ ከለከለ ሲሉ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣን አማረሩ።