የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት እርዳታ እንዳይገባ እንቅፋት መሆኑ ተነገረ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት የሰብአዊ እርዳታ እንዳይታደል ፈቃድ ከለከለ ሲሉ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣን አማረሩ።