ፕረዚዳንት ኦባማ ትላንት ወደ አርጀንቲና ከማምራታቸው በፊት ለኩባ ህዝብ ያደረጉት ጥሪ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕረዚዳንት ኦባማ ትላንት ወደ አርጀንቲና ከማምራታቸው በፊት ለኩባ ህዝብ ባደረጉት በብሄራዊ ቴሌቪዥን በታየ ንግግር ኩባ ውስጥ ዲሞክራስያዊ ለውጥ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል። በሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ላይም ትኩረት ሰጥተዋል።