ድምጽ ለኢሕአዴግ ጥፋት መነሻው፣ ሕዝብ ያሰማው ቅሬታ አይደለም ተባለ ማርች 15, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የአረና ትግራይ ፓርቲና የመድረክ የአመራር አባል አቶ ገብሩ አሥራት ከሌሎች ሁለት የፖለቲካ ተንታኞች ጋር፣ በጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማራም ሪፖርት ላይ በመጽሔቱ ክፍል ትንታኔ ይሰጣሉ።