ድምጽ የዋሺንግተንን አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን ለተራቡ መርጃ ድጋፍ አሰባሰቡ ማርች 08, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ለተፈጠረው የምግብ እጥረት ድጋፍ ለመላክ የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ ተገናኝተው ነበር።