የዋሺንግተንን አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን ለተራቡ መርጃ ድጋፍ አሰባሰቡ

Your browser doesn’t support HTML5

በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ለተፈጠረው የምግብ እጥረት ድጋፍ ለመላክ የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ ተገናኝተው ነበር።