የዑጋንዳ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ክርክር
Your browser doesn’t support HTML5
ዑጋንዳውያን ባለፈው ቅዳሜ ካምፓላ ላይ ያገሪቱን ፕሬዝዳንት ዮወሪ ሞሴቬኒን ጨምሮ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ያካሄዱትን ክርክር በቴሌቭዥን መስኮት ተመለከቱ። እንደ ብዙዎች አነጋገር ያ ዑጋንዳውያን በቴሌቭዥኑ መስኮት የተከታተሉት ትዕይንት አነስተኛም ብትሆን በዲሞክራሲው ጎዳና የተዘገበች አዎንታዊ እርምጃ ነች።