የኡጋንዳ ተቃዋሚ ድርጅት በተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ የሚወሰደው የመጪውን ብሄራዊ ምርጫ ለማሰናከል ነው ይላሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ዋናው የኡጋንዳ ተቃዋሚ ድርጅት ፖሊሶች በተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ የሚወስዱት በመጪው የካቲት ወር የሚካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ ለማሰናከልና ፕረዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ለማመቻቸት ነው ብለዋል።