ባለፉት ሁለት ዓመታት በተፈጠረው የጸጥታ ችግር፣ የምግብ ዕጥረት የተከሠተባቸው የምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ነዋሪዎች፣ አኹንም ርዳታ እየደረሳቸው እንዳልኾነ ተናግረዋል። የዞኖቹ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ሥራ አመራር ጽ/ቤቶች ግን፣ በቂ ባይኾንም ርዳታ ማድረስ እንደጀመሩ አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች