ቅርጹ በነሃስ በድጋሚ ተሰርቶ በካታር በተመረጠ ጎዳና ላይ እንዲቀመጥ እንቅስቃሴ መጀመሩንም አርቲስቱ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል። “የሥዕል ስራዎቼ ደግነትን እና ሀገር ማስተዋወቅ እንዲሁም ዲፕሎማሲን ዓላማ ያደረጉ ናቸው” የሚለው አርቲስቱ፤ በዋናነት የሙሉ ጊዜ መተዳደሪያው የአቪዬሽን ስራ ነው። ሠዓሊ ተሰማ በቅርቡ የሥዕል ስቱዲዮውን ወደ ጋለሪነት ለማሳደግ ዓልሞ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ አጋርቷል።
በካታር ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቀው ሠዓሊ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች