በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋሺንግተን ዲሲ የስደተኞች ጉዳይ ትኩረት እንዲያገኝ የሚጥረው ምግብ ቤት


በዋሺንግተን ዲሲ የስደተኞች ጉዳይ ትኩረት እንዲያገኝ የሚጥረው ምግብ ቤት
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

በቀጣዩ የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ዋነኛ ከኾኑ ጉዳዮች መካከል አንዱ የስደተኞች ጉዳይ ነው። በዋሺንግተን ዲሲ የሚገኝ የልዩ ልዩ ሀገራት ስደተኞችን ባህል የሚያስተዋውቅ አንድ ምግብ ቤት፣ በስደተኛ ጉዳዮች ላይ ማኅበራዊ ለውጥ እንዲመጣ በመቀስቀስ ላይ ይገኛል። የአሜሪካ ድምጿ የስደተኞች ጉዳይ ዘጋቢ አሊኒ ቦሮስን ዘገባ፣ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።

XS
SM
MD
LG