የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ህጋዊ የውጭ ሀገር ዜጎችን ወርሃዊ ክፍያ ማስከፈል ጀመረ
ቤተሰብ መሥርተው ለብዙ ዓመታት ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ክፍያ ንረት ምክንያት ቅሬታ እንዳላቸው ለቪኦኤ ገልፀዋል። ካለፈው ሐምሌ አሥር ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የመጀመሪያው በወር የአንድ መቶ ሪያል የነፍስወከፍ የክፍያ ተመን በየዓመቱ በመቶ ሪያል እየጨመረ እንደሚሄድ ነው ደንቡ የደነገገው። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሪያድ በሚገኘው የማኅበረሰብ ቢሯቸው አማካኝነት ተሰባስበው መፍትሄ ይሆናሉ ባሏቸው ሃሳቦች ላይ ተወያይተው ነበር።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ