አስተያየቶችን ይዩ
Print
9ኛው የትግራይ ወጣቶች ማኅበር ጉባዔ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባዔው መክፈቻ የተገኙት የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ወጣቶች ለክልላቸው ሰላም መጠበቅ ያበረከቱት አስተዋፅዖ አመስግነዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ