ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የሎሬት ለማ ጉያ ሥራዎችን ለማስቀጠል ፋውንዴሽን ማቋቋማቸን ቤተሰቦቻቸው ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል።
በሕይወት እያሉ የክብር ዶክትሬት የተሰጣቸው ሎሬት ለማ ጉያ በፍየል ቆዳ ላይ ስዕል በመሳል ብቸኛውና የመጀመሪያው ሰዓሊ ናቸው። የአባታቸውን ፈለግ መከተላቸውን የሚናገሩት ወ/ሮ ሰላማዊ ለማ ፋውንዴሽኑ የተቋቋው የአባታቸውን ዓላማ ለማሳካት መሆኑን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች