በጋምቤላ ያለው የጥሎሽ ባህል በወጣት የትዳር ጓዶች እና በሴቶች ላይ ያሳደረው ጫና
የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር በጋምቤላ ክልል በአኝዋ፣ በኑዌር፣ ማጃንግ እና በኦፖ ጎሳዎች ውስጥ “በሴቶች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩ ባህላዊና ልማዳዊ ድርጊቶችን ለይቶ ለማውጣት ይረዳል” ያለውን ፈጣን የዳሰሳ ጥናት በቅርቡ ሰርቷል፡፡ በጋምቤላ ሴቶች እንደ ንብረት እንደ ሚቆጠሩ፣ በየዕለቱ በባሎቻቸው እንደሚገረፉ፣ ትዳር ለመመሥረት የሚሹ ወንዶች እህቶቻቸውን እንደጥሎሽ እንደሚለዋወጡና ሌሎችም በደልና ጫና የሚያሳድሩ ልማዶች እንዳሉ ጥናቱ ያሳያል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች