በጣሊያን መንግሥት እና በሌሎች በርካታ ድርጅቶች መካከል የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ ሊቢያ ውስጥ የነበሩ ቁጥራቸው አንድ መቶ የሚጠጋ ፍልሰተኞች ትናንት ማክሰኞ ጣሊያን ገብተዋል። ከዚህም ውስጥ በርካቶቹ ሴቶች እና ህጻናት የሆኑባቸው የኤርትራ፣ የኢትዮጵያ፣ የሶሪያ፣ የሶማሊያ እና የደቡብ ሱዳን ተወላጆች ይገኙባቸዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች