ዋሽንግተን ዲሲ —
በመጀመሪያ የአያያዝ ሁኔታቸው ዳንኤል ሺበሺ ድብደባ እንደደረሰበት በዚህም ምክንያት የጆሮው ታምቡር መጎዳቱን እና ይህም በሕክምና መረጋገጡን ተናግሯል። በቂልንጦ ቆይታቸው ደግሞ እጅግ የተጨናነቀ መቆያ እንደነበራቸው ተናግረዋል። ከእስር ከወጡም በኋላ ሁኔታዎች የባሱና ተስፋ አስቆራጭ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀውልናል።
ከጽዮን ግርማ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ