በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያና ሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች ተገደሉ


በኦሮሚያና ሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች ተገደሉ
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

No media source currently available

0:00 5:05 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

በኦሮሚያና ሲዳማ ክልል አዋሳኝ በሚገኙ ጉቦሄማና ቦጨሣ በተባሉ አከባቢዎች በተከሰተ ግጭት 12 ሰዎች መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦች መሆናቸውን የገለፁ ነዋሪዎች ተናገሩ።

በጉዳዩ ላይ ከአካባቢው ባለሥልጣናት መረጃን ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም። በሌላ በኩል የጭሪ ወረዳ ጤና ጣቢያ ባለሞያ በጥይት ቆስለው ጤና ጣቢያ ለደረሱ ሰዎች የሕክምና አገልግሎት መስጠታቸውና ተጨማሪ ሕክምና ያስፈልጋቸዋል ያሉትን ደግሞ ወደ ከፍተኛ ሆስፒታል መላካቸውን ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሐዋሳ ቅርንጫፍ ስለ ጉዳዩ መረጃ እንዳላቸው ጠቅሶ በቅርቡ ሪፖርት ይፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG