በዩክሬን ጦርነት ወላጆቻቸው የተሰዉ 14 ልጆች በዴንቨር ኮሎራዶ ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የማድረግ ዕድል አጋጥሟቸዋል። ወደ ኮሎራዶ የመጡት በአገረ ግዛቲቱ ያሉ በጎ ፈቃደኞች ገንዘብ በማዋጣታቸው ነው። ስቪትላና ፕሪስቲንስካ ያጠናቀረችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች