በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያን ዳግም ወደ አጎአ ተጠቃሚነት ለመመለስ ስለ ተደረገ ጥረት


.
.

ዩናይትድ ስቴትስ ደርሰዋል ያለቻቸው የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን ምክንያት በማድረግ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ የንግድ ዕድል ተጠቃሚነት አባልነት ሰርዛለች ። በፕሬዚደንት ባይደን የተፈረመው ውሳኔ ከነገው ዕለት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ይጠበቃል ።

የአሜሪካ ኢትዮጵያ የህዝብ ግኑኝነት ኮሚቴ የተባለው ተቋም ፣ ውሳኔው የብዙ ኢትዮጵያዊያንን የስራ ዕድል የሚዘጋ ፣ በሁለቱ ሀገራት የንግድ መጠቃቀም ላይ ጉዳት የሚያደርስ ነው በሚል ሲቃወም ቆይቷል።

በዋዜማው ሀብታሙ ስዩም ለኮሚቴው ሊቀመንበር አቶ መስፍን ተገኑ ደውሎላቸዋል ። ። በመጨረሻዎቹ ቀናት እያደረጉት ስላለው ጥረት እና የቀጣይ ጊዜ ዕቅዳቸው አስረድተውናል ።

ኢትዮጵያን ወደ አጎአ ተጠቃሚነት ዳግም ለመመለስ ስለተደረገው እንቅስቃሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:34 0:00

XS
SM
MD
LG