ዋሽንግተን ዲሲ —
ሙዚቃን ከተለመዱ ጉዳዮቸ ይልቅ የማህበረሰብ ኅጸጾችን ለመንቀስ እንደምትጠቀምበት የምትናገረው ወጣት ከያኒ የእሷ እና መሰል ወጣቶች የሙዚቃ ዓለም ጥረቶች ግን ፈተና የሞላበት እንደሆነም ታነሳሳለች፡፡
ጋምቤላ የተወለደችው እና ፣በአሁኑ ሰዓት የአምቦ ዩኒቨርሰቲ ተማሪ የሆነቸው ዋንሪያ ከሀብታሙ ስዩም ጋር ባደረገችው ቆይታ ተጨማሪ ጉዳዮችንም አንስታለች፡፡
ቆይታቸው የሚጀመረው ፣ማህበረሰቧ የሚያውገዘውን የሙዚቀኝነት የስራ ዘርፍ ለምን እንደመረጠች በምታብራራበት አፍታ ነው፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ